“ሹክሹክታ”

“ሹክሹክታ” ከጌቴ ገሞራው ዘእምዋድላ ወዋሸራ “አልኈሰሰ = ሹክ ሹክ አለ” የሚለውን ግሥ በማንሣት--- የግሡን አርባ ተከትለን ብንጓዝ ስተት አድጋ ወስዶ…«ለኈሳስ” ከሚለው ከራሱ ዘርእ ያደርሰናል… ኾኖም “ “አልኈሲሶ በእዝና…” የሚለውን ብሂለ ድጓ ስንመለከት ቀረብ ብሎ በዝግታ በሥርዓት በፍር ሐት በአክብሮት በትሕትና የተነገረ የምሥራች የደስታ የበጎ ቃል ያለው ትርጓሜ መኾኑን እንረዳለን… ነገር ግን ጉባኤ ቤት የዋሉ ምሥጢር የአደላደሉ ሊቃውንት ከግእዝ ቋንቋ የተወለ…

Continue Reading

የአለቃ አያሌው ታምሩ ትምህርቶች

መግቢያ ታላቁ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ሰማዕት ዘእንበለ ደም አለቃ አያሌው ታምሩ ከ፲፱፻፹ወ፰ (1988) ዓመተ ምሕረት እስከ ፲፱፻፺ወ፱ (1999) ዓመተ ምሕረት ድረስ በመኖሪያ ቤታቸው እየተገኙ ለሚማሩ ተማሪ ዎቻቸው በእየሳምንቱ ቅዳሜ የሚያስተምሯቸውን ትምህርታተ ቃለ እግዚአብሔር በእየጊዜው በራሱ መቅርፀ ድምፅ (ቴፕሪከርደር) እየቀረፀ ያሰባስብ የነበረው ከብላቴንነቱ ጀምሮ ደቀ መዝሙራቸው የኾነው ሣሙኤል ኃይሉ በኹለት ሺኅ ዓመተ ምሕረት እንድማርባቸውና መንፈሳዊ ዕውቀት እንዳገኝባቸው ሰጥቶኝ ስማርባቸው ቆይቻለሁ ፡፡    …

Continue Reading