የበዓለ መስቀሉ የዜማ ጣዕም በምልጣንና በእስመ ለዓለም

የበዓለ መስቀሉ የዜማ ጣዕም በምልጣንና በእስመ ለዓለም ከጌቴ ገሞራው ዘእምዋድላ ወዘዋሸራ            ከዘጠኙ ንዑሳን በዓላት አንዱ የኾነው በዓለ መስቀል ‹‹…ወወሀብኮሙ ትዕምርተ ለእለ ይፈርሑከ----ለሚፈሩሕ ምልክትን ሰጠኻቸው ›› የሚለውን የትንቢት መምሪያ የብሉይ ኪዳኑን በዓልም የተስፋ መሠረት ፤ የንግሥት ዕሌኒንም ታሪክ የተስፋ ፍጻሜ መገ ለጫ አድ ርጓል ፡፡ ስመ በዓሉም በቤተ ክርስቲያን ስያሜ “ዘመነ መስቀል ፡፡ ሰሙነ መስቀል” ይባላል ፡፡ አበውን ከውሉድ ፤…

Continue Reading

“አዋ አእመረ”

“አዋ አእመረ” ከጌቴ ገሞራው ዋድሌያዊው ወዋሸሬያዊው                   “ወይ የዘንድሮ ክረምት እጃ እንጃ እትት…ትት ኹኹ አቤት አቤት ቁር” አለና የታጠፈ ጉልበቱን ዘርግቶ ተንጠራራ ፡፡ ተንጠራርቶ መለስ ሲል ዕልፍ አዕላፍ የመርፌ ውስውስ የተመላለሰበት ጥቁር ድሪቶው ጠረር ሲል ሰማ…          ወደታች ሲመለከት ሰፊ ትልቅ አውራ ጣቱን ተከትሎ የሾለከ ጭቅቅታም እግሩ አፈጠጠበት ፡፡ ተገላበጠና እንደ መስኮት ሁሉ የጎጆይቱን ምርጊት ቀርፎ በሰራው…

Continue Reading

ተዐምረኛው መልዐክ ፈታሔ ማሕፀን ሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሩፋኤል

ከጌቴ ገሞራ      ዘዋድላ ወዘዋሸራ               አምጻኤ ዓለማት ገባሬ መላዕክት ልዑል እግዚአብሔር ቅዱሳን መላዕክትን በነገድ መቶ በከተማ ዐሥር አድርጎ ፈጥሯቸዋል ፡፡ የእሊኽ ቅዱሳን መላዕክት ተፈጥሮ ዋነኛ ዓላማም እርሱ ፈጣሪያቸው ሕያው እግዚአብሔርን ያመስግኑ ዘንድ ሲኾን ዳግመኛም ስለፍጥረተ ዓለም ኹሉ መዳንና ይለምኑ ዘንድ ነው ፡፡ ኢሳ = 6÷3 ፡፡ ሪእ 5÷11 ፡፡ ዕብ = 1÷14 ፡፡ ማቴ = 8÷10 ፡፡…

Continue Reading

“ሹክሹክታ”

“ሹክሹክታ” ከጌቴ ገሞራው ዘእምዋድላ ወዋሸራ “አልኈሰሰ = ሹክ ሹክ አለ” የሚለውን ግሥ በማንሣት--- የግሡን አርባ ተከትለን ብንጓዝ ስተት አድጋ ወስዶ…«ለኈሳስ” ከሚለው ከራሱ ዘርእ ያደርሰናል… ኾኖም “ “አልኈሲሶ በእዝና…” የሚለውን ብሂለ ድጓ ስንመለከት ቀረብ ብሎ በዝግታ በሥርዓት በፍር ሐት በአክብሮት በትሕትና የተነገረ የምሥራች የደስታ የበጎ ቃል ያለው ትርጓሜ መኾኑን እንረዳለን… ነገር ግን ጉባኤ ቤት የዋሉ ምሥጢር የአደላደሉ ሊቃውንት ከግእዝ ቋንቋ የተወለ…

Continue Reading

የአለቃ አያሌው ታምሩ ትምህርቶች

መግቢያ ታላቁ ኢትዮጵያዊ ሊቅ ሰማዕት ዘእንበለ ደም አለቃ አያሌው ታምሩ ከ፲፱፻፹ወ፰ (1988) ዓመተ ምሕረት እስከ ፲፱፻፺ወ፱ (1999) ዓመተ ምሕረት ድረስ በመኖሪያ ቤታቸው እየተገኙ ለሚማሩ ተማሪ ዎቻቸው በእየሳምንቱ ቅዳሜ የሚያስተምሯቸውን ትምህርታተ ቃለ እግዚአብሔር በእየጊዜው በራሱ መቅርፀ ድምፅ (ቴፕሪከርደር) እየቀረፀ ያሰባስብ የነበረው ከብላቴንነቱ ጀምሮ ደቀ መዝሙራቸው የኾነው ሣሙኤል ኃይሉ በኹለት ሺኅ ዓመተ ምሕረት እንድማርባቸውና መንፈሳዊ ዕውቀት እንዳገኝባቸው ሰጥቶኝ ስማርባቸው ቆይቻለሁ ፡፡    …

Continue Reading